በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 137 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው


አዲስ አበባ፣ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 15 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ137 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው።
በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 968 ደርሷል።
የዜናው ዝርዝር ከቆይታ በኋላ ይቀርባል።

አዲስ አበባ፣ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 15 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በ137 ሰዎች ላይ  የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው።
በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥርም 968 ደርሷል።
የዜናው ዝርዝር ከቆይታ በኋላ ይቀርባል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *